Featured
Featured News
የአየር ትንበያ አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን እየሰጠ መሆኑ ዋና ዳይሬክተሩ ገለፁ
Latest
All News Updates
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርና በዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ፕሬዝዳንት አቶ ፈጠነ ተሾመ በኢትዮጵያ የጀርመን ም/አምባሳደር Dr. Ferdinand von Weyhe በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸው…
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የቆላማ አካባቢን ኑሮን ለመቋቋም የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎችንና ስርዓትን በወረዳ ደረጃ ለመዘርጋት የሚያግዝ ከመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር ጋር በመሆን እየተገበረ ያለው ፕሮጀክት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአ…
መጪው በልግ አሁን በትሮፒካል ፓስፊክ ውቅያኖስ የባህር ወለል ሙቀት ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ (ENSO-Neutral) እንደሚሆን እንዲሁም የሰሜናዊ ህንድ ውቅያኖስ መደበኛ የባህር ወለል ሙቀት መጠን (Neutral-IOD) ሆኖ ሊቆይ እንደሚችል ያለፈው የ…
የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የአየር ጠባይ ትንበያ ማእከል ያዘጋጀውን 69ኛውን የቀጠናውን የአየር ጠባይ ትንበያ ፎረምን ለመካፈል የመጡ የአባል አገራት የሚቲዎሮሎጂ ተቋም ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሚዲያዎች በለውጥ ጎዳና ላይ ያለችውን አዲስ…
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የአየር ንብረት ትንበያ መተግበሪያ ማእከል (ICPAC) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ፎረምን ለመካፈል ከተለያዩ አገሮች የመጡ የዘርፉ ተመራማሪዎች ኢንስቲትዩቱ እያስገነባ የሚገኘውን የዋና…
69ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት የአየር ጠባይ ትንበያ ፎረም በአዲስ አበባ -ኢትዮጵያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩን የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርና በአለም የሚቲዎሮሎጂ ድር…