ምክትል አምባሳደሩ በኢንስቲትዩቱ

12 Feb, 2025 News

photo_2025-02-12_16-57-08

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተርና በዓለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ፕሬዝዳንት አቶ ፈጠነ ተሾመ በኢትዮጵያ የጀርመን ም/አምባሳደር Dr. Ferdinand von Weyhe በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም ወቅት በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ እንዲሁም በአጠቃላይ በሚቲዎሮሎጂ ጉዳዮች ተባብሮ መስራት የሚያስችል ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡