Featured
Featured News
የአየር ትንበያ አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን እየሰጠ መሆኑ ዋና ዳይሬክተሩ ገለፁ
Latest
All News Updates
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬከተርና በአለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ፕሬዝዳንት አቶ ፈጠነ ተሾመ በፊርማ ስነ ስርዓቱ ወቀት እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ በተፋሰስ ደረጃ ተዓማኒነት ያለው ትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎችን ለመስራት ከውሃና ኢነር…
ኢንስቲትዩቱ በጋምቤላ ክልል የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል ያስገነባውን የG+2 ህንፃ የጋምቤላ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድርና የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ሀላፊ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ የስራ ኃላፊዎች፣ የኢንስቲትዩቱ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት ታህሳ…
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በሀገር ውስጥ የአየር ሁኔታ መከታተያ ጣቢያ በማቋቋም የምትሰበስባቸውና ለዓለም አቀፍ ማሕበረሰብ የምታጋራቸው የሚቲዎሮሎጂ መረጃዎችን ለማጠናከር የሚያግዘ ፕሮጀክት በጋምቤላ ክልል ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ …
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ስራተኞች የኢንስቲትዩቱን የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ግምገማ በማድረግ ውይይት አካሂደዋል።
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩትየቆላማ አካባቢንኑሮን ለመቋቋምየቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎችንናስርዓትን በወረዳደረጃ ለመዘርጋትየሚያግዝ ከመስኖና ቆላማአካባቢ ልማትሚኒስቴር ጋርበመሆን እየተገበረ ያለውፕሮጀክት በደቡብኢትዮጵያ ክልል በአርባምንጭ ከተማይፋ …
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለአርብቶ አደርና ለከፊል አርብቶ አደሩ የአየር ሁኔታና ጠባይ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎችን ለመስራት የሚያግዝ ፕሮጀክት ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልል በሚዛን አማን…