Featured
Featured News
የአየር ትንበያ አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን እየሰጠ መሆኑ ዋና ዳይሬክተሩ ገለፁ
Latest
All News Updates
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ሐምሌ 29 ቀን 2016 ዓ.ም ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተርና በአለም የሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ አህጉር ፕሬዝዳንት አቶ ፈጠነ ተሾመ እንደገለፁት ባለፉት ሁለት የክረምት ወራት የክረምት…
61ኛው የዓለም በየነ መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ፓናል በቡልጋሪያ ሶፊያ ከተማ 7ኛውን የአየር ንብረት ለውጥ ዳሳሳ ጥናት ሪፖሪት ዝግጅትን አስመልክቶ እ.አ.አ ከጁላይ 27 ጀምሮ እስከ ኦገስት 2 ቀን 2024 ድረስ ተካሄደ፡፡
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም/UNDP/ በጋራ ያዘጋጁት የምክክር አውደ ጥናት ለሁለት ቀን የሚቆይ ሲሆን ቅድመ ማስጠንቀቂያዎች ለሁሉም “Early warning…
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የመጀመሪያውን የሚቲዎሮሎጂ ምርምር ፎረም ዋና መስሪያ ቤትን ጨምሮ ከአስራ አንዱም የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማእከላት የተወጣጡ 200 የሚሆኑ ተመራማሪዎች የተሳተፉበት ፎረም ሐምሌ 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተካሂዷል፡፡
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ መስኖና ቆላማ አካባቢ እና አካባቢ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የእንጦጦ ጣቢያ እና አዲስ እያስገነባ ያለውን የቦሌ ህንፃ ግንባታ ጉብኝት አድርገው ስራው ያለበትን ደረጃ ገምግመዋል።