Daily Weather Report 25 September 30

Weather Summary for previous day

Sept. 29, 2025

በትናንትናው ዕለት በምዕራብና ምስራቅ አማራ፣ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ምዕራብ፣ መካከለኛውና ደቡብ ኦሮሚያ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ማዕከላዊና ደቡብ ኢትዮጵያ፣ አፋር እና ሰሜን ሶማሌ የደመና ሽፋንና ክምችት ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡

Yesterday, there was a cloud cover over the western and eastern Amhara, Benshangul-Gumuz, Gambella, western, central, and southern Oromia, southwest, central, and southern Ethiopia, Afar, and northern Somalia. In these regards, light to moderate rainfall (1-29 mm) was recorded in several places.

Weather Forecast for next day

Oct. 1, 2025

በነገው ዕለት በምዕራብ አጋማሽ፣ በመካከለኛው፣ በምስራቅ እንዲሁም በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት በደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ የደመና ሽፋንና ክምችት ይኖራቸዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የምዕራብ፣ ማዕከላዊና ሰሜን ምዕራብ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የምዕራብ፣ ሰሜን፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ ዞን፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል፣ ማኦኮሞ፣ አሶሳ እና ካማሽ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ሆሮጉድሩ፣ ቄለም፣ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ ሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብና ምስራቅ ሸዋ፣ አርሲና ምዕራብ አርሲ፣ ጉጂና ምዕራብ ጉጂ፣ ምዕራብ እና ምስራቅ ሐረርጌ፣ ባሌ፣ ቦረናና ምስራቅ ቦረና ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከጋምቤላ ክልል የአኙዋክ፣ ኑዌር፣ ኢታንግ እና ማጃንግ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቤንች ሸኮ፣ ሸካ፣ ከፋ፣ ምዕራብ ኦሞ፣ ዳዉሮ እና ኮንታ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ ቀበና ልዩ ዞን፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ ማረቆ ልዩ ዞን፣ ሀድያ፣ ሀላባ፣ የም ልዩ ዞን፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጎፋ፣ ጋሞ፣ ባስኬቶ፣ ኮንሶ፣ ቡርጂ፣ ጋርዱላ፣ ኮሬ፣ ደቡብ ኦሞ እና ጌዲኦ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የፋፈን፣ ጃራር፣ ኤረር እና ቆራሄ ዞኖች ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በማኦኮሞ፣ ባምባሲ፣ ቤጊ፣ ጊዳሚ፣ ኖኖ፣ ጅባት፣ አመያ፣ ወንጪ፣ ጎሮ፣ ሶኮሩ፣ አበሽጌ፣ ቸሀ፣ ዱና፣ ሻሾጎ፣ ወልበርግ፣ ቦሎሶሶሬ፣ ነንሴቦ እና ሲራሮ 24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡

Tomorrow, there will be cloudy cover across the western half, central, east as well as the southern and southeastern areas of our country which are their second rainy season of Bega. In association with this The western, central, and northwestern areas of the Tigray region; western, northern, southern, and central Gondar; northern, western, and eastern Gojjam; Awi zone; north and south Wollo; north Shewa and Waghemra zones; Benshangul-Gumuz zones of Metekel, Maokomo, Asossa, and Kamash; from Oromia region Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, Horogudru, Kelem, west and east Wellega; northern, western, southwest, and east Shewa; Arsi and west Arsi; Guji and west Guji; west and east Hararge; Bale and east Bale; Borena and east Borena zones; Addis Ababa, Dire Dawa, and Harar; Gambella region including Agnuwak, Nuwer, Itang, and Majang zones; in Southwest Ethiopia region Bench Sheko, Sheka, Kefa, west Omo, Dauro, and Konta zones; Gurage, Silte, Kebena Special zone, east Gurage, Mareko Special zone, Hadia, Halaba, Yum Special zone, Kembata, and Tembaro zones; Wolaita, Gofa, Gamo, Basketo, Konso, Burji, Gardula, Kore, South Omo, and Gedeo zones in Southwest Ethiopia; Sidama region zones; and from Somali region Fafen, Jarrar, Erer, and Korahe zones will receive light to moderate rainfall (1-29 mm). Additionally, Maokomo, Bambasi, Begi, Gidami, Nono, Jibat, Ameya, Wenchi, Goro, Sokoru, Abeshige, Cheha, Duna, Shashogo, Wolberg, Bolos sore, Nensebo and Siraro are expected to receive heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours.