Daily Weather Report 25 October 03

Weather Summary for previous day

Oct. 2, 2025

በትናንትናው ዕለት በምዕራብ አማራ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ ምዕራብ፣ መካከለኛው፣ ምስራቅና ደቡብ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ማዕከላዊና በደቡብ ኢትዮጵያ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡

Yesterday, there was cloud cover over the west Amhara, Benshangul-Gumuz, Gambella, western, central, eastern, and southern Oromia, Sidama and southwestern, central, and southern Ethiopia. Consequently, many areas received light to moderate (1 to 29 mm) amount rainfall.

Weather Forecast for next day

Oct. 4, 2025

በነገው ዕለት በምዕራብ አጋማሽ፣ በመካከለኛው፣ በሰሜን ምስራቅ፣ በምስራቅ እንዲሁም በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት በደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋንና ክምችት ይኖራቸዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም የምዕራብ ትግራይ ዞን፤ ከአማራ ክልል የምዕራብ፣ ሰሜን፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ሰሜን፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ ዞን፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል፣ ማኦኮሞ፣ አሶሳ እና ካማሽ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ሆሮጉድሩ፣ ቄለም፣ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ ሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብና ምስራቅ ሸዋ፣ አርሲና ምዕራብ አርሲ፣ ጉጂና ምዕራብ ጉጂ፣ ምዕራብ እና ምስራቅ ሐረርጌ፣ ባሌ እና ምስራቅ ባሌ፣ ቦረናና ምስራቅ ቦረና ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከጋምቤላ ክልል የአኙዋክ፣ ኑዌር፣ ኢታንግ እና ማጃንግ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቤንች ሸኮ፣ ሸካ፣ ከፋ፣ ምዕራብ ኦሞ፣ ዳዉሮ እና ኮንታ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ ቀበና ልዩ ዞን፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ ማረቆ ልዩ ዞን፣ ሀድያ፣ ሀላባ፣ የም ልዩ ዞን፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጎፋ፣ ጋሞ፣ ደቡብ ኦሞ እና ጌዲኦ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የፋፈን፣ ጃራር፣ ኤረር፣ ሸበሌ፣ አፍዴር፣ ቆራሄ እና ዶሎ ዞኖች ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በዳንግላ፣ አንካሻ፣ ጓንጓ፣ ማንዱራ፣ ሳዮኖሌ፣ አርጆ፣ ቦርቻ፣ ደዴሳ፣ ያዩ፣ ሳለኖኖ፣ ሰተማ፣ ሲግሞ፣ ሜና(ባሌ)፣ ነንሴቦ፣ ጊርጃ፣ አዶላ፣ ተልተሌ፣ ኢልዋያ፣ ጎደሬ፣ ማሻ፣ ሳይለም፣ ቱሉ፣ ጎባ፣ ጋችት፣ ቤሮ፣ ማጅ፣ ሳላማጎ፣ ኮንታኮይሻ፣ ኢሳራ፣ ካች፣ ኪንዶኮይሻ፣ ቁጫ፣ መለኮዛ፣ ባስኬቶ፣ ጋዚጎፋ፣ አሪ፣ ሀመር፣ ዳሰነች፣ አሌ፣ ጋርዱላ፣ ቡርጅ፣ ኮሬ፣ ሰገን እና ኬና 24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡

Tomorrow, there will be cloudy cover across the western half, central, east as well as the southern and southeastern areas of our country which are their second rainy season of Bega. In association with this The western Tigray zone; western, northern, southern, and central Gondar; northern, western, and eastern Gojjam; Awi zone; north and south Wollo and north Shewa zones; from Benshangul-Gumuz zones of Metekel, Maokomo, Asossa, and Kamash; from Oromia region Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, Horogudru, Kelem, west and east Wellega; northern, western, southwest, and east Shewa; Arsi and west Arsi; Guji and west Guji; west and east Hararge; Bale and east Bale; Borena and east Borena zones; Addis Ababa, Dire Dawa, and Harar; from Gambella region including Agnuwak, Nuwer, Itang, and Majang zones; in Southwest Ethiopia region Bench Sheko, Sheka, Kefa, west Omo, Dauro, and Konta zones; Gurage, Silte, Kebena Special zone, east Gurage, Mareko Special zone, Hadia, Halaba, Yum Special zone, Kembata, and Tembaro zones; from south Ethiopia region Wolaita, Gofa, Gamo, South Omo, and Gedeo zones; Sidama region zones; From Afara region Awsi, Hari, Fanti and Gabi zones and from Somali region Fafen, Jarrar, Erer, Afder, Shebelle, Korahe and Doolo zones will receive light to moderate rainfall (1-29 mm). Additionally, Dangala, Ankasha, Guangua, Mandura, Sayonole, Arjo, Borcha, Dedessa, Yayu, Salenono, Setema, Sigmo, Mena (Bale), Nensebo, Girja, Adola, Teltelle, Elwaya, Godare, Masha, Saylem, Tulu, Goba, Gacht, Bero, Maji, Salamago, Kontakoisha, Esara, Kach, Kindokoisha, Kucha, Melkoza, Basketto, Gazigofa, Ari, Hamer, Dasench, Alle, Gardula, Burji, Kore, Segen, and Kena are expected to experience heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours.