Daily Weather Report 25 June 29

Weather Summary for previous day

June 28, 2025

በትናንትናው ዕለት በሰሜን፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው እና በምዕራብ የሀገራችን አከባቢዎች የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአይከል፣ ሻሁራ፣ ሞጣ፣ ዳንግላ፣ ባህር ዳር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ነቀምቴ፣ የትኖራ፣ አሶሳ፣ ቢላቴ፣ ባቱ፣ ሾላ ገቢያ፣ መተማ፣ ደባርቅ፣ ጎንደር፣ አዴት፣ ጎንዶ መስቀል፣ ባቲ፣ ሆሳህና ፣ቦሬ፣ ዲላ፣ ማሻ፣ ሀዋሳ፣ ጊምቢ፣ ሳዉላ፣ ደብረ ብርሃን፣ ወራቤ፣ ምዕራብ አባያ ፣ ተርጫ፣ ወላይታ ሶዶ፣ አርባ ምንጭ፣ እምድ ብር እና መቐሌ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኙ ሲሆን በጂማ፣ወሊሶ፣ጂንካ፣ ደ/ታቦር፣ ቡኢ እና አዲስ አበባ ከ31.7ሚ.ሜ እስከ 50.0ሚ.ሜ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡ በሌላ በኩል በመተሀራ፣ ድሬዳዋ፤ ባቲ፣ ኑርኢራ፣ መተማ፣ ሸዋ ሮቦት፣ አቦምሳ እና ጎዴ የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከ35.0 እስከ 40.1 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡

Yesterday, there was a cloudy haze in the northern, northwestern, central, and western regions of our country. Correspondingly, in areas such as Aykel, Shahura, Motta, Dangila, Bahir Dar, Debre Markos, Nekemte, Yetinora, Asosa, Bilate, Batu, Shola Gebeya, Metema, Debark, Gondar, Adet, Gundo Meskel, Bati, Hosanna, Bore, Dilla, Masha, Hawassa, Gimbi, Sawula, Debre Birhan, Werabe, Western Abaya, Tercha, Wolayita Sodo, Arba Minch, Emdibir, and Mekelle, light to moderate rainfall was recorded. In addition, in Jimma, Woliso, Jinka, Debre Tabor, Bui, and Addis Ababa, heavy rainfall ranging from 31.7 mm to 50.0 mm was recorded, with amounts exceeding 30 mm. On the other hand, in Metahara, Dire Dawa, Bati, Nuraera, Metema, Shewa Robit, Abomsa, and Gode, high daytime temperatures were recorded, ranging from 35.0 to 40.1 degrees Celsius.

Weather Forecast for next day

June 30, 2025

በነገው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ የተስፋፋ የደመና ሽፋን ይኖራቸዋል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከትግራይ ክልል የምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ማዕከላዊ፣ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ደቡብ ምስራቅ፤ ከአማራ ክልል የምዕራብ፣ ሰሜን፣ ማዕከላዊና ደቡብ ጎንደር፣ አዊ ዞን፣ ምዕራብ እና ምስራቅ ጎጃም፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ ዋግኽምራ፣ የኦሮሞ ብሔረሰብ ልዩ ዞን እና ሰሜን ሸዋ ፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ መተከል፣ አሶሳ፣ ካማሽ እና ማኦኮሞ፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ቄለም፣ ሆሮ ጉዱሩ፣ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ ሰሜን፣ ምስራቅ፣ ምዕራብና ደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ አርሲና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ፣ምዕራብ ጉጂ ፣ባሌ፣ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ከጋምቤላ ክልል የአኙዋክ፣ ማጃንግ እና ኢታንግ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቤንች ሸኮ፣ ሸካ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ዳዉሮ፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ምስራቅ ጉራጌ፣ ስልጤ፣ ሀድያ፣ ሀላባ፣ የየም ልዩ ዞን፣ ከምባታ እና ጠምባሮ፤ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጎፋ፣ ጋሞ እና ጌዲኦ ዞኖች ፤ የሲዳማ ክልል ዞኖች፣ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ማሂ፣ ሃሪ፣ ጋቢ፣ ሀቲ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን (1-29 ሚ.ሜ) ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በጎግ፣ዲማ፣ደብረ ማርቆስ፣ ጊንድቤሬት፣ አዋበል፣ ጂማ ራሬ ፣ ጫሊያ፣ ኢሉ ጋላን፣ ዳኖ፣ ሊሙ ኮሳ፣ ባኮ ቲቤ፣ ባሶ ሊበን፣ ወረ ኢሉ፣ ደሴ ዙሪያ፣ መሀል ሜዳ እና ደዋ ቻፋ በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በሌላ በኩል በኤሊዳር፣መተማ፣ ጋምቤላ፣ ፉኝዶ፣ መልካ ጀብዱ፣ ጨፋ፣ ባቲ፣ መተሀራ፣ ድሬዳዋ፣ አዋሽ አርባ፣ ገዋኔ፣ ጭፍራ፣ ዱብቲ፣ ሰመራ እና አይሻ ላይ የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከ38 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ እንደሚሆኑ አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎቻችን ይጠቁማሉ፡፡

Tomorrow, areas in our country that benefit from winter rainfall will experience widespread cloudy conditions. Along with this, regions in Tigray including western, northwestern, central, eastern, southern, and southeastern parts; from Amhara region including western, northern, central, and southern parts of Gondar, Awi zone, western and eastern Gojjam, northern and southern Wollo, Wag Hemra, the Oromo Ethnic special zone, and northern Shewa; from Benishangul-Gumuz region including Metekel, Assosa, Kamashi, and Mao Komo; from Oromia region including Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, Kellem, Horo Guduru, western and eastern Wollega, northern, eastern, western, and southern Western Shewa, Arsi and western Arsi, western and eastern Hararghe, western Guji, Bale, Addis Ababa, and Dire Dawa; from Gambela region including Agnuak, Majang, and Itang zones; from South West Ethiopia region including Bench Sheko, Sheka, Keffa, Konta, western Omo, and Dawuro; from Central Ethiopia region including Gurage, eastern Gurage, Silte, Hadiya, Halaba, the special zone of Yem, Kambata and Tembaro; from Southern Ethiopia region including Wolayita, Gofa, Gamo, and Gedeo zones; from Sidama region; from Afar region including Awsi, Mahi, Hari, Gabi, Hati, and Fanti zones; and from Somali region including Sitti and Fafan zones will receive rainfall ranging from light to moderate amounts (1-29 mm).Additionally, in areas such as Gog, Dima, Debre Markos, Gindabarat, Awabel, Jimma Rare, Chalia, Ilu Galan, Dano, Limu Kosa, Bako Tibe, Baso Liben, Wore Ilu, around Dese, Mehal Meda, and Dawa Chaffa, heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours is expected.On the other hand, in places such as Elidar, Metema, Gambela, Funyido, Melka Jebdu, Chefa, Bati, Metehara, Dire Dawa, Awash Arba, Gewane, Chifra, Dubti, Semera, and Aysha, our meteorological forecasts indicate that maximum daytime temperatures will rise above 38 degrees Celsius.