Daily Weather Report 25 July 29
Weather Summary for previous day
በትናንትናው ዕለት በምዕራብ አጋማሽ፣ በሰሜን ምስራቅ፣ በመካከለኛው፣ በምስራቅ፣ በደቡብ ምዕራብ እና በደቡብ የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአድዋ፣ ሽሬእንደስላሴ፣ መቀሌ፣ ሰንቃጣ፣ አጽቢ፣ አይደር፣ ማይጨው፣ እዳጋአርቢ፣ ደንጎልት፣ መሆኒ፣ ውቅሮ፣ የጭላ፣ እንዳባጉና፣ ውቅሮማርያ፣ ውቅሮአምባ፣ ደባርቅ፣ ጎንደር፣ ሻሁራ፣ ነፋስመውጫ፣ ደብረታቦር፣ አዲስዘመን፣ መካነኢየሱስ፣ መርጦለማርያም፣ ሮቡገበያ፣ ቁንዝላ፣ ባህርዳር፣ ሞጣ፣ ደብረማርቆስ፣ ቻግኒ፣ ዳንግላ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ ወረኢሉ፣ መካነሰላም፣ መርሳ፣ ሀይቂ፣ ደጋን፣ ሰቆጣ፣ አቀስታ፣ ደብረሲና፣ ወግዲ፣ ጋሸና፣ ሞላሌ፣ መንዲዳ፣ ሮቢት፣ ደነባ፣ ደበል፣ ጊሽራቤል፣ ጉንዶበረት፣ ጫጫ፣ አልየአምባ፣ ሃራ፣ ጎብየ፣ መሀልሜዳ፣ እንዋሪ፣ ደብረብርሀን፣ ጭፍራ፣ ሰመራ፣ አዋሽአርባ፣ አሶሳ፣ ማንኩሽ፣ ማሻ፣ አማን፣ ማጅ፣ ጌቻ፣ ቅዳሜገበያ፣ አባጃራ፣ ላሎቂሌ፣ ኦሞናዳ፣ ያንፋ፣ ያዮ፣ ነጆ፣ አይራ፣ ጊምቢ፣ ደምቢዶሎ፣ ጎሬ፣ ጨዋቃ፣ ነቀምቴ፣ ጭራ፣ ጅማ፣ ሊሙገነት፣ በደሌ፣ ሻምቡ፣ ካችሴ፣ ኢጃጅ፣ አምቦ፣ ወሊሶ፣ ቢሸፍቱ፣ አዳማ፣ ፊንጫ፣ አዲስ አለም፣ ሰዲቃ፣ አቃቂ፣ ቁልምሳ፣ ባሌሮቤ፣ ባቱ፣ አቦምሳ፣ ቦሬ፣ ቡሌሆራ፣ ነገሌ፣ ሂርና፣ ቁሉቢ፣ መልካጀብዱ፣ ጃጃ፣ ላንጌ፣ ቀርሳ፣ ኩረፋጨሌ፣ ሐሮማያ፣ ሐረር፣ ድሬዳዋ፣ አዲስ አበባ፣ እንድብር፣ ሆሳዕና፣ ወልቂጤ፣ ዱራሜ፣ ወልበርግ፣ ይርጋለም፣ ወራቤ፣ ሀዋሳ፣ ወላይታሶዶ፣ ሳውላ፣ ጅግጅጋ እና ጎብየሬ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በአዲግራት፣ አክሱም፣ ስሪንቃ፣ ጉንዶመስቀል፣ ፉኝዶ፣ ቡሬ፣ ፈረስቤት፣ ሀሮ፣ ካራሚሌ እና ጉጉፍቱ በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, there was strong cloud cover over the western half, northeast, central, eastern, southwest, and southern parts of our country. In line with this, in Adwa, Shireendesilase, Mekelle, Senkata, Atsebi, Aider, Maichew, Edagaarbi, Dengolta, Mehoni, Wukro, Yechila, Endabuguna, Wukromary, WukroAmba, Debark, Gondar, Shahura, Nefasmewicha, Debretabor, Addis Zemen, MekaneEeysus, Mertolemariam, Erobgebeya, Kunzla, Bahir Dar, Motta, Debre Markos, Chagni, Dangla, Lalibela, Wegeltena, Combolcha, Bati, Wereilu, Mekansalam, Mersa, Haik, Degan, Sekota, Akesta, Debresina, Wegdi, Gashena, Mollale, Deneba, Mendida, Robit, Debel, Gishrabel, Gundoberet, Chacha, Alyeamba, Hara, Gobeye, Mehalmeda, Enewari, Debrebrihan, Chira, Semera, Awasharba, Asossa, Mankush, Masha, Aman, Maji, Gecha, Kidamegebeya, Abajara, Lalokile, Omonada, Yanfa, Yayo, Nedjo, Aira, Gimbi, Dembidolo, Gore, Chewaka, Nekemte, Chira, Jimma, Limugenet, Debel, Shambu, Kachise, Ejaji, Ambo, Woliso, Bishoftu, Adama, Fincha, Addis Alem, Sedika, Akaki, Kulumsa, Bale Robe, Batu, Abomsa, Bore, Bulehora, Negele, Hirna, Kulubi, Melekjbidu, Jaja, Lange, Kersa, Kurfachele, Haromaya, Harar, Dire Dawa, Addis Ababa, Indibir, Hosanna, Welkite, Durame, Wolberg, Yirgalem, Werabe, Hawassa, Wolaitasodo, Sawla, Jigjiga and Gobiyere received light to moderate rainfall (1-29 mm). Furthermore, heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours was recorded in Adigrat, Aksum, Sirinka, Gundomeskel, Fugnido, Bure, Fersibet, Haro, Karamile, and Guguftu.
Weather Forecast for next day
በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር አመቺ ሁኔታን የሚፈጥሩ የአየር ሁኔታ ክስተቶች የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብ ሐረርጌ እና ባሌ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ካማሽ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኢታንግ እና አኝዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ እና ዳውሮ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያእና፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ዞኖች እና ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች ብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት በማዕከላይ አዲያቦ፣ አስገዲ፣ አዲዳሮ፣ ጽምብላ፣ ዛና፣ አዳርቃይ፣ ጠለምት፣ ደባርቅ፣ ዳባት፣ ፎገራ፣ ፋርጣ፣ ደራ፣ ሊቦከምከም፣ ሳሀላ፣ ባህርዳር ዙሪያ፣ ደቡብ እና ሰሜን አቸፈር፣ ይልማናዴንሳ፣ ዳንግላ፣ ደብረኤልያስ፣ ባሶሊበን፣ ጉዛመን፣ እንሳሮ፣ አዳር፣ ሚሌ፣ ዱብቲ፣ አሙሩ፣ አባቦ፣ ኪረሙ፣ ጎቡሰዮ፣ ግንደበረት፣ ኮቢ፣ ኢፋታ፣ ጀልዱ፣ ሜታሮቢ፣ አዳበርጋ፣ ኩዩ፣ ያያጉለሌ፣ ሙሎ፣ ሱሉልታ፣ አዳአ፣ አቃቂ፣ ሰበታሀዋስ እና አዲስ አበባ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡
Tomorrow, weather conditions favorable for the formation of Kiremt rains will intensify over the Kiremt rain benefiting areas of our country. In association with this, from Tigray region central, northwest, southeast, south, and east zones; from Amhara region north, south, and central Gondar, west and east Gojjam, Awi, north and south Wollo, the Oromo ethnic special zone, north Shewa, and Waghemra zones; from Oromia region Jimma, Ilubabor, Bunobedele, east, west, Kelem, and Horogudru Wellega, west, southwest, east, north, and west Shewa, Arsi and west Arsi, west Hararge, Bale zones; Addis Ababa; Harar; Dire Dawa; from Afar region Awsi, Kilbeti, Gabi, Hari, and Fanti zones; from Benishangul-Gumuz region Assossa, Kamashi, and Metekel zones; from Gambella region Majang, Itang, and Angwuak zones; from Southwest Ethiopia region Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta and Dauro zones; from Central Ethiopia region's Gurage, Silte, Yem Special zone, Halaba, Hadia, Kembata, and Tembaro zones and all zones of the Sidama region will receive light to moderate amount of rainfall. Furthermore, due to the intensify weather events, there will be heavy rainfall that may lead to flash flooding within a 24-hour in Adiabo, Asgedi, Adidaro, Tsembla, Zana, Addarkay, Telemt, Debark, Dabat, Fogera, Farta, Dera, Libokemkem, Sahala, Bahir Dar Zuriya, south and north Achefer, Yilmanadensa, Dangla, Debre Elias, Basoliben, Guzamen, Ensaro, Adar, Mille, Dubti, Amuru, Ababo, Kiremu, Gobuseyo, Gindeberet, Cobi, Ifata, Jeldu, Metarobi, Adaberga, Kuyu, Yayagulele, Mulo, Sululta, Adaa, Akaki, Sebatahawas, and Addis Ababa.