Daily Weather Report 25 July 28
Weather Summary for previous day
በትናንትናው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአድዋ፣ መቀሌ፣ አፅቢ፣ አይደር፣ ደባርቅ፣ ፂፂቃ፣ አይከል፣ ደብረታቦር፣ ላሊበላ፣ ባህርዳር፣ አዴት፣ ዳንግላ፣ ቻግኒ፣ ነፋስመዉጫ፣ ሰቆጣ፣ ሲሪንቃ፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ ደብረወርቅ፣ ጨፋ፣ ደብረወርቅ፣ መካነሰላም፣ ወራኢሉ፣ መሀልመዳ፣ እነዋሪ፣ ደብረብርሀን፣ ሾላገበያ፣ ሰመራ፣ ገዋኔ፣ አዋሽ አርባ፣ መተከል፣ ፓዌ፣ ቡለን፣ አሶሳ፣ ደምቢዶሎ፣ ነጆ፣ ጊምቢ፣ ጊዳአያና፣ ሻምቡ፣ ነቀምቴ፣ ጨዋቃ፣ አርጆ፣ ጎሬ፣ ጭራ፣ ካቺሴ፣ ወሊሶ፣ አዳማ፣ አርሲሮቤ፣ ባሌሮቤ፣ ሐረር፣ ድሬዳዋ፣ ጎብየሬ፣ ጅግጅጋ፣ እምድብር፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሳዉላ፣ አማን፣ ማጂ፣ አርባ ምንጭ፣ ዲላ፣ ቦሬ፣ ቡለሆራ፣ ፍንጫዓ፣ ሆሮዶየ፣ ሰዲቃ፣ ሰጉሬ፣ ዶዶላ፣ አሺ፣ አክስታ፣ ደ/ሲና፣ ከሚሴ፣ ወግድ፣ ሙጃ፣ ጋሻና፣ ደበና፣ መንዲዳ፣ ሮቢት፣ ጊሽራቤል፣ ቸቻ፣ ጊናገር፣ ኩልመስቀል፣ ሪኬ፣ ወልዲያ፣ ሃራ፣ መሆኒ፣ ውቅሮ፣ ፅጌረዳ፣ አጋሮ፣ ቢላንቢሎ፣ ኦሞናዳ፣ ያዮ፣ ይርጋለም፣ ቦካሶ፣ ዱራሜ፣ ዉልበርግ፣ መርሳ፣ ሀይቅ፣ ደጋን እና ጉጉፍቱ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በወገልጤና፣ ሁንቴ፣ ዲንሾ፣ ሞላሌ፣ ደንጎላት እና ሀሮ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, cloud coverage was observed over parts of the country that benefited from the Kiremt rain. In this regard, in Adwa, Mekelle, Atesbi, Aider, debark, Tsitsika, Ayikel, Debretabor, Lalibela, Bahirdar, Adet, Dangila, Chagni, Nefasmewcha, Sekota, Sirinka, Kombolcha, Bati, Debrework, Cheffa, Debrework, Mekaneselam, Wareilu, Mehalmeda, Enewari, Debrebrehan, Sholagebeya, Semera, Gewane, Awash Arba, Metekel, Pawe, Bulen, Asossa, Dembidolo, Nedjo, Gimbi, Gidayana, Shambu, Nekemte, Chewaka, Arjo, Gore, Chira, Kachise, Weliso, Adama, Arsirobe, Balerobe, Harar, Dire Dawa, Gobiyere, Jigjiga, Emdibir, Walaita Sodo, Sawula, Aman, Maji, Arba Minch, Dilla, Bore, Bulehora, Fincha’a, Horodoye, Sedika, Segure, Dodola, Ashi, Akesta, Debresina, Kemisse, Wegid, Muja, Gashana, Debena, Mendida, Robit, Gishrabel, Checha, Ginager, Kulmeskel, Rike, Weldia, Hara, Mehoni, Wukiro, Tsegereda, Agaro, Bilanbilo, Omonada, Yayo, Yirgalem, Bokasso, Durame, Wulberg, Mersa, Haiq, Degan and Gugufutu received light to moderate rainfall. In addition, heavy rainfall of more than 30 mm was recorded in Wegeltena, Hunte, Dinsho, Molale, Dingolat and Haro.
Weather Forecast for next day
በነገው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገሪቱ አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋንና ክምችት ይኖራቸዋል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ከትግራይ ክልል የምዕራብ፣ ማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የምዕራብ፣ ሰሜን፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ ዞን፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የቂልበቲ፣ ጋቢ እና አዉሲ ዞኖች፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል፣ ካማሽ፣ ማኦኮሞ እና አሶሳ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ቄለም፣ ሆሮጉድሩ፣ ምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ ሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብና ምስራቅ ሸዋ፣ አርሲና ምዕራብ አርሲ፣ ባሌ እና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኑዌር፣ ኢታንግ እና አኙዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የቤንች ሸኮ፣ ሸካ፣ ከፋ እና ኮንታ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ ሀድያ እና ሀላባ ዞኖች፤ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ እና ጌዲኦ ዞኖች እና የሲዳማ ክልል ዞኖች ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በታሂታይ ቆራሮ፣ ታሂታይ አዲአቦ፣ ፀለምት፣ ደባርቅ፣ ደምቢያ፣ ወገራ፣ ዕብናት፣ ፎገራ፣ ፋርጣ፣ ላይጋንት፣ ስማዳ፣ ደሃና፣ ይልማናደንሳ፣ ሁለትእጁንነሴ፣ ላጋምቦ፣ ሳይንት፣ ሞረትናጅሩ፣ እንሳሮ፣ ቀወት፣ አንኮበር፣ በረሐት፣ አንጎለላና፣ ምንጃርሸንኮራ፣ ሀገረማሪያም፣ ዉጫሌ፣ አቢቹኛዓ፣ ጂዳ፣ ሱሉልታ፣ ቅምቢብቲ፣ አለልቱ፣ ጊምቢቹ፣ አዳአ፣ አዲስ አበባ፣ ጠና፣ ሮቤ እና ኖኖ በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ እጅግ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡
For the upcoming day, the parts of the country that benefit from the Kiremt rain will have strong cloud coverage and accumulation. In this respect, from Tigray region the west, central, north west, south east, south and east zones; from Amhara region the west, north, south and central Gondar, west and east Gojjam, Awi zone, north and south Wollo, Oromo national special zone, north Shewa and Waghemra zones; from Afar region Kilbeti, Gabi and Awusi zones; from Benishangul Gumuz region Metekal, Kamashi, Mao Komo and Asosa zones; From Oromia region Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, Kelam, Horo Guduru, west and east Wellega, north, west, south west and east Shewa, Arsi and west Arsi, Bale and west Hararge zones; Addis Ababa; from Gambella region Majang, Nuwer, Itang and Agnuak zones; from south west Ethiopia region Bench Sheko, Sheka, Kefa and Konta zones; from the central Ethiopia region Gurage, Silte, Hadiya and Halaba zones; from the south Ethiopian region Walaita and Gedeo zones and Sidama region zones will receive light to moderate (1-29 mm) rainfall. Moreover, Tahtay Koraro, Tahtay Adyiabo, Tselemt, Debark, Dembiya, Wegera, Ebnat, Fogera, Farta, Laigaint, Simada, Dehana, Yilmanadensa, Hulet ejunnesse, Lagambo, Saint, Moretinajru, Ensaro, Kewat, Ankober, Berehat, Angolela, Minjarshenkora, Hagermariam, Wuchale, Abichugna’a, Jidda, Sululta, Kimbibiti, Aleltu, Gimbichu, Ada’a, Addis Ababa, Tena, Robe, and Nono will experience extremely heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours.