Daily Weather Report 25 July 22
Weather Summary for previous day
በትናንትናው ዕለት በሰሜን ምስራቅ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በመካከለኛው፣ በምስራቅ፣ በደቡብ ምዕራብ እና በደቡብ የሀገራችን አከባቢዎች ላይ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአድዋ፣ በአክሱም፣ አዲግራት፣ ሰንቃጣ፣ አጽቢ፣ አይደር፣ ደንጎልታ፣ ፅጌሬዳ፣ አገረሰላም፣ የጭላ፣ እንዳቡጉና፣ ጎንደር፣ አይከል፣ ሻሁራ፣ ባህርዳር፣ ቻግኒ፣ ዳንግላ፣ ሞጣ፣ ደብረወርቅ፣ ደብረማርቆስ፣ የትኖራ፣ አባይሸለቆ፣ ደብረታቦር፣ አዲስዘመን፣ መካነኢየሱስ፣ ቡሬ፣ ሊበን፣ መርጦለማርያም፣ ረቡገበያ፣ ሸዲ፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ መርሳ፣ ሀይቅ፣ ደጋን፣ ጉጉፍቱ፣ አቀስታ፣ ወግዲ፣ ደብረሲና፣ ጋሸና፣ ሞላል፣ ደበል፣ ደነባ፣ ጅሩ፣ መንዲዳ፣ ሮቢት፣ ጊሽራቤል፣ ግንደበረት፣ ጫጫ፣ ድልብ፣ አልየአምባ፣ ላሊበላ፣ ስሪንቃ፣ አምባማርያም፣ ጨፋ፣ መካነሰላም፣ ወረኢሉ፣ መሀልሜዳ፣ ደብረብርሀን፣ ዳሊፋጌ፣ ጭፍራ፣ ገዋኔ፣ አዋሽአርባ፣ ነቀምቴ፣ ሻምቡ፣ ደምቢዶሎ፣ በደሌ፣ ጋቲራ፣ ጎሬ፣ ጅማ፣ ቦርቃ፣ ፉጎሌቃ፣ ኦሞናዳ፣ ያዮ፣ ቢላምቢሎ፣ ሀሮ፣ ኢጃጅ፣ ወሊሶ፣ ፍቼ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ፊንጫ፣ ጨፌዶንሳ፣ አቃቂ፣ አዲስዓለም፣ ሀሮዶየ፣ ባቱ፣ ሁንቴ፣ ሳጉሬ፣ መራሮ፣ ዲንሾ፣ ዶዶላ፣ ቡሌሆራ፣ ቦሬ፣ ሂርና፣ መልካጀብዱ፣ ሀመሮ፣ ቁሉቢ፣ ሀዋሳ፣ አለታወንዶ፣ ይርጋጨፌ፣ ወልበርግ፣ አንጋጫ፣ ማሻ፣ አማን፣ ተርጫ፣ ጋምቤላ፣ ፉኝዶ፣ ኩሚ፣ አሽ፣ ላሉቂሌ፣ ሙጊ፣ ሲቦ፣ ትንሹሜጢ፣ ወራቤ፣ ወላይታሶዶ፣ አርባምንጭ፣ ሳውላ፣ ጅንካ፣ ዲላ እና ድሬዳዋ፣ ሐረር እና አዲስ አበባ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በሽሬእንደስላሴ፣ ውቅሮ እና ሾላገበያ በ24 ሰኣት ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, there was cloud cover over the northeast, northwest, central, eastern, southwest, and southern parts of our country. In this regard, in Adwa, Axum, Adigrat, Senkata, Atsibi, Aider, Dengolta, Tsigereda, Ageresalam, Yechila, Endabuguna, Gonder, Aykel, Shahura, Bahir Dar, Chagni, Dangla, Motta, Debrework, Debre Markos, Yetnora, Abayshelleko, Debre Tabor, Addis Zemen, MekaneEeysus, Bure, Liben, Mertolemariam, Erobgebeya, Shendi, Combolcha, Bati, Mersa, Haik, Degan, Guguftu, Akesta, Wegdi, Debresina, Gashena, Mollale, Debel, Deneba, Jiru, Mendida, Robit, Gishrabel, Gundoberet, Chacha, Delib, Alyeamba, Lalibela, Sirinka, Amba Mariam, Cheffa, Mekaneselam, Wereilu, Mehalmeda, Debre Birhan, Dalifage, Chifra, Gewane, Awasharba, Nekemte, Shambhu, Dembidolo, Bedele, Gatira, Gore, Jimma, Borka, Fugoleka, Omonada, Yayo, Bilambilo, Haro, Ejaji, Woliso, Fiche, Bishoftu, Adama, Finch, Chefedonsa, Akaki, Addis Alem, Harodoye, Batu, Hunte, Sagure, Meraro, Dinsho, Dodola, Bulehora, Bore, Hirna, Melekjbidu, Hamero, Kulubi, Hawassa, Aletawendo, Yirgacheffe, Wolberg, Angacha, Masha, Aman, Tercha, Gambella, Fugnido, Kumi, Ashi, Lalukile, Mugi, Sibo, Tineshumetti, Werabe, Wolaitasodo, Arba Minch, Sawla, Jinka, Dilla, Dire Dawa, Harar, and Addis Ababa received light to moderate amount of rainfall. Additionally, ShreEndesilase, Wukro, and Sholagebeya recorded heavy rainfall exceeding 30 mm within 24-hour.
Weather Forecast for next day
በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር አመቺ ሁኔታን የሚፈጥሩ የአየር ሁኔታ ክስተቶች የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ይበልጥ ጥንካሬ ይኖራቸዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ፣ ባሌ፣ ጉጂና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ሐረር፤ ድሬዳዋ፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ካማሽ፣ ማኦ ኮሞ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኑዌር እና ኢታንግ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ዳውሮ እና ምዕራብ ኦሞ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ሁሉም ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች፤ ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች እና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ጌዲኦ፣ ኮሬ፣ ደቡብ ኦሞ እና ባስኬቶ ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት በፎገራ፣ ፋርጣ፣ ላይጋየንት፣ እናርጅእናውጋው፣ እነማይ፣ ሲያደብርና ዋዩ፣ ባሶና ወረና፣ ሱሉልታ፣ ሙሎ፣ ጂዳ፣ ቅምቢቢት፣ አቢቹኛግና፣ ያያጉለሌ፣ አዳበርጋ፣ ሜታሮቢ፣ ጀልዱ፣ አመያ፣ ኖኖ፣ ዳኖ፣ ኑኑኩምባ፣ አርጆ፣ ሌካዱለቻ፣ ዲጋ፣ ሳሲጋ፣ ኖኖቤንጃ፣ ሊሙሰቃ፣ ቦቶርጣላይ፣ መዚንጋ፣ ደዴሳ፣ ቦረቻ፣ ሸኮ፣ ጊዲቤንች፣ ጎደሬ፣ አቦቦ፣ ቸሀ፣ እነሞር፣ ኮንታኮይሻ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡
Tomorrow, weather conditions favorable for the formation of Kiremt rains will more intensify over the Kiremt rain benefiting areas of our country. In association with this, from Tigray region central, northwest, southeast, south, and east zones; from Amhara region north, south, and central Gondar, west and east Gojjam, Awi, north and south Wollo, the Oromo ethnic special zone, north Shewa, and Waghemra zones; from Oromia region Jimma, Ilubabor, Bunobedele, east, west, Kelem, and Horogudru Wellega, west, southwest, east, north, and west Shewa, Arsi and west Arsi, west and east Hararge, Bale, Guji, and west Guji zones; Addis Ababa; Harar; Dire Dawa; from Afar region Awusi, Kilbeti, Gabi, Hari, and Fanti zones; from Somali region Siti and Fafen zones; from Benishangul-Gumuz region Assossa, Kamashi, Mao Como, and Metekel zones; from Gambella region Majang, Itang, Nuwer and Angwuak zones; from Southwest Ethiopia region Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, Dauro, and west Omo zones; from Central Ethiopia region's Gurage, Silte, Yem Special zone, Halaba, Hadia, Kembata, and Tembaro zones; all zones of the Sidama region; and from Southern Ethiopia region Wolayta, Gamo, Gofa, Gedeo, Kore, Gedio, and Basketo zones will receive light to moderate amount of rainfall. Furthermore, due to the intensify weather events, there will be heavy rainfall that may lead to flash flooding within a 24-hour period in Fogera, Farta, Laygaynt, Enarj Enawgaw, Enemay, Siadebiren Wayu, Bassona Werena, Sululta, Mulo, Jidah, Kimbibit, Abichugnagna, Yaya Gulele, Adaberga, Meta Robi, Jeldu, Amaya, Nono, Dano, Nunukumba, Arjo, Leka Dulecha, Diga, Sasiga, Nonobenja, Limuseka, Botortalay, Mezinga, Dedesa, Borcha, Sheko, Gidibench, Godere, Abobo, Cheha, Enemor, and Kontakoysha.