Daily Weather Report 25 July 14
Weather Summary for previous day
በትናንትናዉ ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸዉ፡፡ከዚሁ ጋር ተያይዞ በሽሬ እናዳስላሴ፣ ደባርቅ፣ አይከል፣ ጎንደር፣ ባህርዳር፣ ቻግኒ፣ ነፋስመውጫ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ አምባማርያም፣ ኮምቦልቻ፣ አባይሸለቆ፣ አዲስ ዘመን፣ ፈረስ ቤት፣ መካነ ኢየሱስ፣ መርጦ ለማርያም፣ ረቡዕ ገበያ፣ ሐይቅ፣ ጉጉፍቱ፣ ወግዲ፣ ደ/ ሲና፣ ኩልመስክ፣ ሞላሌ፣ ደበሌ፣ ደነባ፣ ጅሩ ፣ መንዲዳ፣ ግሽራቤል፣ ግናገር፣ ጨፋ፣ ባቲ፣ መሃልሜዳ፣ መካነ ሰላም፣ አ/ከተማ፣ እንዋሪ፣ ደብርሃን፣ ሾላ ገበያ፣ ደ/ማርቆስ፣ የትኖራ፣ ላይበር፣ ሻሁራ፣ አሶሳ፣ ፓዌ፣ ቡለን፣ ማንኩሽ፣ ነጆ፣ ጊምቢ፣ አይራ፣ ጨዋቃ፣ ነቀምቴ፣ ጎሬ፣ ጋቲራ፣ ጭራ፣ በደሌ፣ ጅማ፣ ሊሙገነት፣ ኢጃጂ፣ ሻምቡ፣ ካቺሴ፣ አምቦ፣ ቡኢ፣ ወሊሶ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ መተሀራ፣ ፊንጫ፣ መቂ፣ አቃቂ፣ አ/ዓለም፣ ሐራዶዬ፣ አታንጎ፣ ቡልቡል፣ ሃሮ፣ ፉጎሌቃ፣ ሸቤ፣ ያንፋ፣ ያዮ፣ ጎሎልቻ፣ ሁንቴ፣ ዲንሾ፣ ሳጉሬ፣ ሳህሉ፣ መራሮ፣ ቀርሳ፣ ቁሉምሳ፣ አቦምሳ፣ አርሲ ሮቤ፣ ባቱ፣ አደሌ፣ ጃራ፣ ቦሬ፣ ነገሌ፣ ኩርፋጨሌ፣ ጨለንቆ፣ ካራሚሌ፣ ግራዋ፣ ሞያሌ፣ ሀሮማያ፣ ሀረር፣ ዳልፋጌ፣ ገዋኔ፣ ጋምቤላ፣ አሺ፣ ቅ/ገበያ፣ ኩሚ፣ በማሻ፣ ተርጫ፣ አማን፣ እምድብር፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሳውላ፣ ጅንካ፣ ዲላ፣ ኮንሶ፣ ቡርጂ፣ አዲስ አበባ፣ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በሞጣ፣ ዳንግላ፣ ባሌሮቤ፣ ጎብየሬ፣ ኦሞናዳ፣ አሳሳ፣ ሸንዲ እና ጋሸና ከ30 ሚ.ሚ በላይ ከባድ መጠን ያለው ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, there was a strong cloud cover over the areas of our country that benefited from the winter rains. Along with this, in Shire Endaslassie, Debark, Aykel, Gondar, Bahir Dar, Chagni, Neifsmawcha, Lalibela, Wogeltena, Ambamariam, Kombolcha, Abaysheleko, Addis Zemen, Feres Bet, Mekane Yesus, Mereto Lamariya, Rebua Gebeya, Lake, Gugufutu, Wagdi, De/Sina, Kulmesk, Molale, Debele, Denba, Jiru, Mendida, Geshrabel, Gnager, Chefa, Bati, Mahmeda, Mekane Selam, A/Ketema, Enwari, Deberhan, Shola Gebeya, De/Markos, Tnora, Leiber, Shahura, Asosa, Pawe, Bulen, Mankush, Nejo, Gimbi, Aira, Saltuka, Nekemte, Gore, Gatira, Muk, Bedele, Jimma, Limugenet, Ijaji, Shambu, Kachise, Ambo, Bui, Wolisso, Bishoftu, Adama, Metahara, Fincha, Meki, Akaki, A/alem, Haradoye, Atango, Bulbul, Haro, Fugoleka, Shebe, Yanfa, Yayo, Gololcha, Hunte, Dinsho, Sagure, Sahlu, Meraro, Kersa, Kulumsa, Abomsa, Arsi Robe, Batu, Adele, Jara, Bore, Negele, Kurfachele, Chelenko, Karamile, Grawa, Moyale, Haromaya, Harar, Dalfage, Gwane, Gambella, Ashi, Q/Sektar, Kumi, Masha, Tercha, Aman, Emdbir, Hosanna, Warabe, Hawassa, Wolayta Sodo, Saula, Jinka, Dilla, Konso, Burji, Addis Ababa, received light to moderate rainfall. In addition, heavy rainfall of more than 30 mm was recorded in Mota, Dangla, Balerobe, Gobyere, Omonada, Asasa, Shendi and Gashena.
Weather Forecast for next day
በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር አመቺ ሁኔታን የሚፈጥሩ የአየር ሁኔታ ክስተቶች የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ባሌ፣ ምዕራብና ምስቅ ሐረርጌ፣ ጉጂና ምዕራብ ጉጂ፣ ቦረና፤ አዲስ አበባ፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ካማሽ፣ ማኦ ኮሞ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል ማጃንግ፣ ኑዌር፣ ኢታንግ እና አኙዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ዳውሮ እና ምዕራብ ኦሞ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ሁሉም ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ማሂ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ጌዲኦ፣ ደቡብ ኦሞ እና ባስኬቶ ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም አፍዴር፣ ኤረብቲ፣ ማባይ፣ ቢዱ፣ ኮሬ፣ ላሊበላ፣ ጋሸና፣ ደላንታ፣ ተንታ፣ መቅደላ፣ ለጋምቦ፣ ወግዲ፣ ቃሉ፣ ደሴ፣ መርሳ፣ ወልዲያ፣ አርጎባ፣ ጊዳሜ፣ አንፊሎ፣ ሰዮ፣ ደምቢዶሎ፣ መቱ፣ ዲዱ፣ ሰተማ፣ ጨዋቃ፣ መኮ፣ ጮራ፣ ቦረቻ፣ ደዴሳ፣ መና፣ አጋሮ፣ ሸካ ጨቆርሳ፣ ሰኮሩ፣ ኮንታ ሶይሻ፣ አመያ ዙርያ እና አዲዮ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አሀዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያመላክታሉ።
Tomorrow Weather conditions that are conducive to the formation of kiremet rains will continue to strengthen in the areas of our country that benefit from kiremet rains. In this regard, the Central, Northwest, Southeast, South and East zones of Tigray Region; From the Amhara region, North, South and Central Gondar, West and East Gojam, Awi, North and South Wollo, Oromo National Special Zone, North Shewa and Waghema zones; from the Oromia region, Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, East, West, Kelem and Horogudru Wollega, West, South West, East and North Shewa, Arsi and West Arsi, Bale, West and Misq Hararge, Guji and West Guji, Borena; Addis Ababa; From Benishangul Gumuz Region, Asosa, Kamash, Mao Komo and Metekel zones; from Gambella Region, Majang, Nuer, Itang and Agnuaq zones; from Southwestern Ethiopia Region, Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, Dawro and West Omo zones; from Central Ethiopia Region, Gurage, Silte, Membeed Zone, Halaba, Hadiya, Kembata and Tembaro zones; All zones of Sidama Region; Awsi, Kilbeti, Mahi, Gabi, Hari and Fanti zones of Afar Region and Wolaita, Gamo, Gofa, Gedio, South Omo and Basketo zones of Southern Ethiopia Region will experience light to moderate rainfall in many areas. In addition, Afder, Erebti, Mabay, Bidu, Kore, Lalibela, Gashena, Delanta, Tenta, Mekdela, Legambo, Wagdi, Kalu, Dessie, Mersa, Woldia, Argoba, Gidame, Anfilo, Seyo, Dembidolo, Metu, Didu, Setema, Saltuka, Meko, Chora, Boracha, Dedesa, Mena, Agaro, Sheka Chekorsa, Sekoru, Konta Soysha, Amaya Zuriya and Adio will experience heavy rainfall that could cause flash flooding within 24 hours.