Daily Weather Report 25 July 11
Weather Summary for previous day
በትናንትናዉ ዕለት በሰሜን፣በምዕራብ፣ በመካከለኛዉ፣ በምስራቅ እና በደቡብ የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸዉ፡፡ከዚሁ ጋር ተያይዞ በአዲግራት፣ ዓድዋ፣ አፅቢ፣ መቀሌ፣ አይደር፣ መተማ፣ ደባርቅ፣ ሻሁራ፣ ደብረ ታቦር፣ ባህር ዳር፣ ቻግኒ፣ ዳንግላ፣ አዴት፣ ላይበር፣ ደብረ ወርቅ፣ ሞጣ፣ ንፋስ መዉጫ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ መካነ ሰላም፣ ሲሪንቃ፣ ኮምቦልቻ፣ ጨፋ፣ ደብረ ብርሃን፣ ሾላገበያ፣ አዋሽ አርባ፣ ገዋኔ፣ ጊምብ፣ አይራ፣ አዲስ አበባ፣ ገዋኔ፣ ሐሮማያ፣ ድሬዳዋ፣ ኩርፋ ጨሌ፣ በደሌ፣ ተርጫ፣ ጎሬ፣ ፉኝዶ፣ ማሻ፣ ማጂ፣ ሳዉላ፣ አማን ፣ ጂንካ፣ ቢላቴ፣ ቡኢ፣ ኩሉምሳ፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ቡሌ ሆራ፣ጂማ፣ ነቀምቴ፣ ሻምቡ፣ካቺሴ፣ ጉ/መስቀል፣መተሀራ፣ አቦምሳ፣ ሚኤሶ፣ አርሲ፣ አደሌ፣ ባሌ ሮቤ፣ ጊኒር፣ ነጌሌ፣ ግራዋ፣ ሐረር፣ ጅጅጋ፣ አቃቂ፣ ሀሮ ዶዮ፣ ፈንድቃ፣ ጊምብቢላ፣ ጨፌ ዶንሳ፣ አዲስዘመን፣ ሮብ ገበያ፣ ሻንዲ፣ አቦበርጋ፣ ባሮ ቦነጋ፣ ፋጊ ሌካ፣ ጎሎለቻ፣ ድሬ ሸህ ሁሴን፣ ሳቡሬ፣ ሳሁል፣ ሜሬሮ፣ አሳሳ፣ ዶዶላ፣ ሜረሳ፣ ሐይቅ፣ ጉጉፍቱ፣ ደብረ ሲና፣ ሃረቡ፣ አክስታ፣ ወግድ፣ ኩለመሰከ፣ ጋሸና፣ ሞላሌ፣ ደበላ፣ ደነባ፣ ጅሩ፣ መንዲዳ፣ ሮብት፣ ግሽሀቦል፣ መቱ፣ ኦሞናዳ፣ ሸቤ፣ ያዮ፣ ሀሮ እና አዲስ ዓለም አጋሮ፣ ፍንጫ፣ አሽ፣ ጌቻ፣ ከ/ገብይ፣ ኮብን፣ ኩም እና ሙጌ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡በተጨማሪም በኢጃጂ፣ወሊሶ፣ቢላነቢሎ፣ደራ፣ ድነሾ፣ አዳማ እና በጋምቤላ ከ30 ሚ.ሚ በላይ ከባድ መጠን ያለው ተመዝግቧል፡፡ በሌላ በኩል በድሬዳዋ፣ አይሻ፣ ኤሊዳር፣ ገዋኔ፣ መተሀራ፣ መልካ ጀብዱ፣ ቀብረ ደሀር እና አዋሽ አርባ የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከ35.2 እስከ 45.8 ዲግሪ ሴልሺየስ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, there were heavy cloud formations over the northern, western, central, eastern, and southern regions of our country. Along with this, places including Adigrat, Adwa, Atsebi, Mekelle, Aider, Metema, Debark, Shahura, Debre Tabor, Bahir Dar, Chagni, Dangila, Adet, Layber, Debre Werk, Motta, Nefas Mewcha, Lalibela, Wegeltena, Mekane Selam, Sirinka, Kombolcha, Chefa, Debre Birhan, Shola Gebeya, Awash Arba, Gewane, Gimbi, Ayira, Addis Ababa, Haromaya, Dire Dawa, Kurfa Chale, Bedelle, Tercha, Gore, Funyido, Masha, Maji, Sawula, Aman, Jinka, Bilate, Bu’i, Kulumsa, Hosana, Worabe, Bule Hora, Jimma, Nekemte, Shambu, Kachise, Gundo Meskel, Metehara, Abomsa, Meiso, Arsi, Adele, Bale Robe, Ginir, Negele, Girawa, Harar, Jijiga, Akaki, Haro Doyo, Fendeka, Gimbibila, Chefe Donsa, Addis Zemen, Rob Gebeya, Shandi, Aboberga, Baro Bonega, Fagi Leka, Gololecha, Dire Shek Hussein, Sabure, Sahul, Merero, Asasa, Dodola, Meresa, Hayq, Guguftu, Debre Sina, Harebu, Akista, Woged, Kulemeseke, Gashena, Molale, Debela, Deneba, Jiru, Mendida, Robit, Gish Habole, Metu, Omonada, Shebe, Yayo, Haro, and Addis Alem received rain ranging from light to moderate intensity. Additionally, heavy rainfall exceeding 30 mm was recorded in Ejaji, Woliso, Bilabilo, Dera, Dinesho, Adama, and Gambella. On the other hand, high daytime temperatures between 35.2 and 45.8 degrees Celsius were recorded in Dire Dawa, Aysha, Elidar, Gewane, Metehara, Melka Jebdu, Kebre Dehar, and Awash Arba.
Weather Forecast for next day
በነገዉ ዕለት ዝናብ ሰጭ የሆኑት የአየር ሁኔታ ክስተቶች የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጥላሉ፡፡ከዚሁ ጋር በተያይዘም ከትግራይ ክልል የሰሜን ምዕራብ፣ ማዕከላዊ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ማዕከላዊ እና ደቡብ ጎንደር፣ ምዕራብ ና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ ዞን፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ዋግኽምራ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ቄለም፣ ኦሮ ጉድሩ፣ ምስራቅ እና ምዕራብ ወለጋ፣ ሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ እና ምስራቅ ሸዋ፣ አርሲና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ፣ ባሌ፣ ቦረና፣ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ካማሽ ፣ማኦ ኮሞና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል ማጃንግ፣ ኢታንግ እና አኙዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ዳዉሮ እና ምዕራብ ኦሞ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ምስራቅ ጉራጌ ፣ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ጌዴኦ፣ ደቡብ ኦሞ እና ባስከቶ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ሁሉም ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለዉ ዝናብ ያገኛሉ፡፡በተጨማሪም በጸለምቲ፣ አስገደ፣ ሰቆጣ፣ ጋዝ ጊብላ፣ ላሊበላ፣ መቅደላ፣ ደሴ ዙሪያ፣ ለገሂዳ፣ ለጋምቦ፣ አንኮበር፣ እንዋሪ፣ ደብረ ብርሃን ከተማ፣ ሞረትና ጅሩ፣ ደብረ ሲና ከተማ፣ ቅምብቢት፣ ኩዩ፣ ደገም፣ ገብረ ጉራቻ፣ ጃልዱ፣ ሜታ ሮቢ፣ ሜታ ወልቂጤ፣ አዳበርጋ፣ አሌልቱ፣ ደጀን፣ ባሶ ሊበን፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደጋ ዳሞት፣ ደምበጫ፣ ዲባጢ፣ ቡሌን፣ ወምበር፣ ፓዌ፣ ጓንጓ፣ ሉዴኢጦሳ እና ዲክሲስ በ24ሰዓት ዉስጥ ከ30 ሚ.ሚ በላይ ከባድ መጠን ያለዉ ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡በሌላ በኩል በሰመራ፣ ዱብቲ፣ ሚሌ፣ ኤሊዳር፣ አይሻ፣ ጭፍራ፣ ገዋኔ፣ ዳሊፋጊ፣ አዋሽ አርባ፣ ጨፋ፣ መተሀራ እና ቀብረ ደሀር የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን ከ38 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ እንደሚሆን አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎቻችን ይጠቁማሉ፡፡
Tomorrow, the weather disturbances that bring rain will continue in a similar pattern over the winter rain-benefiting areas of our country. In line with this, the northern, northwestern, central, southeastern, southern, and eastern zones of Tigray region; the Awsi, Kilbati, Gabi, Hari, and Fanti zones of Afar region; the northern, western, central, and southern Gondar, western and eastern Gojjam, Awi zone, northern and southern Wollo, the Oromia Ethnic special zone, Wag Hemra, and northern Shewa zones of Amhara region; the Jimma, Illubabor, Buno Bedelle, Kellem, Horo Guduru, eastern and western Wellega, northern, western, southwestern, and eastern Shewa, Arsi and western Arsi, western and eastern Hararge, Bale, Borena, Guji, and western Guji zones of Oromia region; Addis Ababa; Dire Dawa; Harar; the Asosa, Kamashi, Mao Komo, and Metekel zones of Benishangul Gumuz region; the Majang, Itang, and Anyuwaak zones of Gambela region; the Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, Dawuro, and western Omo zones of South West Ethiopia region; the Gurage, eastern Gurage, Silte, special zones of the South, Halaba, Hadiya, Kebena, and Tambaro zones of the Central Ethiopia region; the Wolayita, Gamo, Gofa, Gedeo, southern Omo, and Basketo zones of Southern Ethiopia region; all zones of Sidama region; and the Sitti and Fafan zones of Somali region will receive light to moderate rainfall in many places. Additionally, heavy rainfall exceeding 30 mm within 24 hours is expected in Tselemti, Asgede, Sekota, Gaz Gibla, Lalibela, Mekdela, Dessie surroundings, Legahida, Legambo, Ankober, Enwari, Debre Birhan city, Moretna Jiru, Debre Sina city, Kimbibit, Kuyu, Degem, Gebre Guracha, Jeldu, Meta Robi, Meta Walkite, Adaberga, Aleltu, Dejen, Baso Liben, Debre Markos, Dega Damot, Dembecha, Dibate, Bullen, Wemberma, Pawe, Guangua, Lude Hitosa, and Diksis. On the other hand, in Semera, Dubti, Mille, Elidar, Ayshe, Chifra, Gewane, Dallifage, Awash Arba, Chefa, Metehara, and Kebridahar, forecast information indicates that daytime temperatures will rise above 38 degrees Celsius.