Daily Weather Report 25 August 13

Weather Summary for previous day

Aug. 12, 2025

በትናንትናው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት አከባቢዎች ላይ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአድዋ፣ ስንቃጣ፣ አፅቢ፣ አይደር፣ ደንጎላት፣ ውቅሮ፣ ጽጌሬዳ፣ ማይሀንሳ፣ እንዳባጉና፣ ወርቅአምባ፣ ውቅሮማሬ፣ ደጋሀሙስ፣ ማይጨው፣ ደባርቅ፣ ጎንደር፣ አይከል፣ ሻሁራ፣ ባህርዳር፣ ቻግኒ፣ ዳንግላ፣ ሞጣ፣ ደብረወርቅ፣ ደብረማርቆስ፣ የትኖራ፣ አባይሸለቆ፣ አዲስ ዘመን፣ ፈረስቤት፣ መካነኢየሱስ፣ መርጦለማርያም፣ ሮቡገበያ፣ ሸንዲ፣ ጽጽቃ፣ ነፋስመውጫ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ ኩልመስክ፣ ስሪንቃ፣ ሀይቅ፣ ሰቆጣ፣ አቀስታ፣ ማርየ፣ ጋሸና፣ ሞላሌ፣ መንዲዳ፣ ግሽራቤል፣ ጉንዶበረት፣ ጫጫ፣ ግናገር፣ አምባማርያም፣ ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ ወረኢሉ፣ መካነሰላም፣ ጉንዶመስቀል፣ መሀልሜዳ፣ ጃማደጎሎ፣ እንዋሪ፣ ደብረብርሀን፣ ሾላገበያ፣ አልየአምባ፣ ጭፍራ፣ ማንኩሽ፣ ሸርኮሌ፣ ጊምቢ፣ አይራ፣ ጨዋቃ፣ ጎሬ፣ ጅማ፣ ሻምቡ፣ አርጆ፣ ኢጃጅ፣ ካችሴ፣ አምቦ፣ ወሊሶ፣ ፊንጫ፣ አዲስአለም፣ ጨፌዶንሳ፣ ቀርሳ፣ ሁንቴ፣ ዲንሾ፣ ቦቆጅ፣ ሳጉሬ፣ አዲስ አበባ፣ ቡኢ፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ አንጋጫ፣ ወልቂጤ፣ ይርጋጨፌ፣ ዲላ፣ ማሻ፣ ቴፒ፣ አማን፣ ጋምቤላ፣ አቦመርጋ፣ ጉበቲ እና አባጃራ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል። በተጨማሪም በሽሬእንደስላሴ፣ ደብረታቦር፣ መርሳ፣ አሶሳ እና ነቀምቴ በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡

Yesterday, there was strong cloud cover over the Kiremt rain benefiting areas of our country. In this regard, In Adwa, Senkata, Atsebi, Aider, Dengolat, Wukro, Tsigereda, Mayhansa, Endabuguna, Work amba, Wukromary, Degahamus, Maichew, Debark, Gondar, Aykel, Shahura, Bahir Dar, Chagni, Dangla, Motta, Debrework, Debre Markos, Yetnora, Abayshelleko, Addis Zemen, Fersibet, MekaneEeysus, Mertolemariam, Erobgebeya, Shendi, Tsitsika, Nefasmewicha, Lalibela, Wogltena, Kulmesk, Sirinka, Haik, Sekota, Akesta, Mariye, Gashena, Mollale, Mendida, Gishrabel, Gundoberet, Chacha, Ginager, Amba Mariam, Combolcha, Bati, Wereilu, Mekaneselam, Gundomeskel, Mehalmeda, Jamadgolo, Enwari, Debrebrihan, Sholagebeya, Alyeamba, Chifra, Mankush, Sherkole, Gimbi, Aira, Chewaka, Gore, Jimma, Shambu, Arjo, Ejaji, Kachise, Ambo, Woliso, Fincha, Addis Alem, Chefedonsa, Keresa, Hunte, Dinsho, Bokoji, Sagure, Addis Ababa, Bui, Hosanna, Werabe, Angacha, Welkite, Yirgacheffe, Dilla, Masha, Tepi, Aman, Gambella, Obomerga, Gubeti and Abajara received light to moderate amounts of rainfall (1-29 mm). Additionally, heavy rainfall was recorded exceeding 30 mm within a 24-hour in Shireselassie, Debretabor, Mersa, Assosa, and Nekemte.

Weather Forecast for next day

Aug. 14, 2025

በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ የሆኑ የአየር ሁኔታ ክስተቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብ፤ ሰሜንና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ፣ ባሌ እና ምስራቅ ባሌ፣ ጉጅ እና ምዕራብ ጉጅ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ማኦ ኮሞ፣ ካማሽ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኢታንግ፣ ኑዌር እና አኝዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ዳውሮ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ቀበና ልዩ ዞን፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ ማረቆ ልዩ ዞን ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ሁሉም ዞኖች፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ባስኬቶ፣ ደቡብ ኦሞ እና ጌዲኦ ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቅልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች ብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት በቃፍታ ሁመራ፣ ኮራሪት፣ አስገደ፣ ጽምብላ፣ ዛና፣ አዲዳሮ፣ ላዕላይ ማይጨው፣ አድዋ፣ እንደፈላሲ፣ ሀውዜን፣ አፅቢ፣ አጉአላ፣ ጻዳአምባ፣ እንደርታ፣ ህንታሎ፣ ሳምረ፣ አምባላጄ፣ ራያ አዘቦ፣ ኦፍላ፣ ጨርጨር፣ ዋሳማ፣ አብአላ፣ እዋ፣ ዱብቲ፣ ሚሌ፣ ጭፍራ፣ ራያቆቦ፣ ጉባላፍቶ፣ ሀብሩ፣ ዋድላ፣ ደላንታ፣ ባቲ፣ ወረባቦ፣ ቃሉ፣ ሀርቡ፣ ደሴ ዙሪያ፣ ተሁለደሬ፣ ወረኢሉ፣ ለጋምቦ፣ ሰቆጣ፣ ላይገይንት፣ ምስራቅ በለሳ፣ ሶኮሩ፣ ሊሙሰቃ፣ ቀርሳ(ጅማ)፣ ሜና፣ ቦቶርጦላይ፣ ኦሞናዳ፣ አመያ፣ አዳአ፣ ጊመቢቹ፣ ሎሜ፣ ዝዋይ ዱግዳ፣ ሙኔሳ፣ የም፣ አበሽጌ፣ ቸሀ፣ እነሞር፣ ዳሉቻ፣ ጊቤ፣ ዱና፣ አንጋጫ፣ ወልበርግ፣ በሎሶ ሶሬ፣ ሎማ፣ ዲሳ፣ ማረካ፣ አመያ ዙሪያ፣ ኮነታ ኮይሻ፣ አዲዮ፣ ቱሎ እና ጎባ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል። ስለሆነም ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት አከባቢዎች ማህበረሰቡ እና የሚመለከታቸው አካላት አስፈላጊዉን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ይጠቁማል፡፡

Tomorrow, Weather conditions conducive to the formation of Kiremt rain will continue over the Kiremt rain-benefiting areas of our country. In this regard, the central, northwest, southeast, south and east zones of Tigray region; from the Amhara region, north, west, south and central Gondar, west, north and east Gojjam, Awi, north and south Wollo, Oromo ethnic special zone, north Shewa and Waghemra zones; from the Oromia region, Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, east, west, Kelem and Horogudru Wellega, west, southwest, east and north Shewa, Arsi and west Arsi, west and east Hararge and Bale, Guji and west Guji zones; Addis Ababa; Dire Dawa; Harar; from Benishangul Gumuz region: Asossa, Mao Komo, Kamash and Metekel zones; from Gambella region: Majang, Itang, Nuer and Agnuwak zones; from Southwestern Ethiopia region: Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, west Omo and Dawro zones; Central Ethiopia region: Gurage, Kebena Special zone, East Gurage, Mareko Special zone, Silte, Yem Special Zone, Halaba, Hadiya, Kembata and Tembaro Zones; from Afar region Ausi, Kilbeti, Gabi, Hari and Fanti zones, from Southern Ethiopia region Wolayta, Gamo, Gofa, Gedio, and Basketo zones and from Somali region Silte and Fafen zones will receive light to moderate rainfall in most areas. Additionally, due to the intensifying weather events, in Kafta Humera, Korarit, Asegde, Tsimbla, Zana, Adidaro, Laelay Maichew, Adwa, Endefalsi, Hauzen, Atsebi, Aguala, Tsadaamba, Enderta, Hindalo, Samre, Ambalaje, Raya Azebo, Ofla, Fabric, Wasama, Abala, Ewa, Dubti, Mille, Troop, Rayakobo, Gubalafto, Habru, Wadla, Delanta, Bati, Werebabo, Harbu, Dessie Zuriya, Tehuldere, Wereilu, Legambo, Sekota, Laiygaint, East Balsa, Sokoru, Limuseka, Kersa (Jimma), Mena, Botortolai, Omonada, Amaya, Adaa, Gimbichu, Lome, Zwei Dugda, Munisa, Yem, Abeshege, Cheha, Enemor, Dalucha, Gibe, Duna, Angacha, Wolberg, Boloso Sore, Loma, Disa, Maraka, Amaya zuriya, Konta Koisha, Adiyio, Tullo and Goba are expected to receive heavy rainfall within 24 hours that could lead to flash flooding. Therefore, the Ethiopian Meteorological Institute advises the community and relevant parties to take necessary precautions in flood-prone areas.