Daily Weather Report 25 August 08
Weather Summary for previous day
በትናንትናው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ሽሬእንደሥላሴ፣ አይደር፣ ጎንደር፣ እንዋሪ፣ አምደ ወርቅ፣ ደብረማርቆስ፣ ኮምቦልቻ፣ ዳንግላ፣ቻግኒ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ ሞጣ፣ ሲሪንቃ፣ ጨፋ፣ ጭፍራ፣ መሀልሜዳ፣ ደብረወርቅ፣ ደብረብርሀን፣ እንዋሪ፣ የትኖራ፣መካነ ሰላም ፣ ነፋስመውጫ፣ ሰመራ፣ ኢሊዳር፣ አዋሽ አርባ፣ ገዋኔ፣ ጊዳ አየና፣ ካቺሴ፣ ኢጃጅ፣ ሻምቡ፣ አምቦ፣ አርጆ፣ በደሌ፣ ወሊሶ፣ ሊሙገነት፣ ሶኮሩ፣ ጅማ፣ ጪራ፣ ጎሬ፣ አሶሳ፣ አይራ፣ ጊምቢ፣ ነጆ፣ ፊንጫ፣አዲስ ዓለም፣ አቃቂ፣ ጨፌዶንሳ፣ ባመባሲ፣ አምባ16፣ ሴለጋ22፣ አንጋቻ፣ አለታወንዶ፣ ይርጋለም፣ ዱራሜሎ፣ ዉለበረጌ፣ ይርጋ ጨፌ፣ ቡለኪ፣ቺለቦቨ7፣ጉበቲ፣ ሙጊ፣ኦቦመረጋ፣ኦነጋ፣ሲቦ፣ ትንሹሜጢ፣ መንደር13 ፣ኮሶ በር፣ ሊበን፣ መርጦለማርያም፣ ዳንጎላት፣ ሮቡገበያ፣ውቅሮ፣ፅጌራዳ፣ ያጭላ፣ ማይሃንሰ፣ ውቅሮማሬ፣ ውቅሮ አምባ፣ መርሳ፣ ሐይቅ፣ ዴጋነ፣ ጉጉፈቱ፣ ሰቆጣ፣ አኬሰታ፣ ደብረ ሲና፣ ከሚሴ፣ ማረዬ፣ ወግዲ፣ ሙጃ፣ ጋሼና፣ ሞላሌ፣ ዴኔባ፣ ጂሩ፣ ማኒዲዳ፣ ሮቢት፣ ግነደበረት፣ ጨጨ፣ሪኬ፣ ሀራ፣ አንኮበር፣ አዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ፣ አዳማ፣ ቡኢ፣ ባቱ፣ ጃራ፣ቦሬ ፣ ያቤሎ፣ እንድብር፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ሀዋሳ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ሳውላ፣ ቡርጂ፣ ጂንካ፣ አርባ ምንጭ፣ ማሻ፣ፉኝዶ እና ጋምቤላ ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም ኩሚ፣ መንደር11፣ ነቀምቴ፣ ባህርዳር፣ መቐሌ፣ አዴት፣እዳጋአርቢ፣ ማንኩሸ፣ ቡለን፣ደብረ ታቦር፣ ማጀቴ፣ አሮዶዮ፣ፈረስ ቤት እና ጋሼና በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡
Yesterday, there was a strong cloud cover over the areas of our country that benefited from the kiremet rains. In this regard, Shireendu Selassie, Ayder, Gondar, Enwari, Amde Work, Debre Markos, Kombolcha, Dangla, Chagni, Lalibela, Wogeltiye, Mota, Sirinka, Chefa, Chefra, Mehalmeda, Debre Work, Debre Birhan, Enwari, Tennora, Mekane Selam, Neifs Mawcha, Semera, Ilidar, Awash Arba, Gewane, Gida Ayena, Kachise, Ijaj, Shambu, Ambo, Arjo, Bedele, Wolisso, Limugenet, Sokoru, Jimma, Chira, Gore, Asosa, Aira, Gimbi, Nejo, Fincha, Addis Alem, Akaki, Chefedonsa, Bambasi, Amba16, Selega22, Angacha, Aletwendo, Yirgalem, Duramelo, Wuleberege, Yirga Chefe, Buleki, Chilebove7, Gubeti, Mugi, Obomerega, Onega, Sibo, Meskhetmeti, Morgh13, Koso Ber, Liben, Mertolemariam, Dangolat, Robukeder, Hukro, Tsigerada, Yachla, Maihanse, Hukromare, Hukro Amba, Mersa, Hayq, Degane, Gugufetu, Sekota, Akeseta, Debre Sina, Misi, Mareye, Wagdi, Muja, Gashena, Molale, Deneb, Jiru, Manidida, Robit, Gnedeberet, Cheche, Rike, Hara, Ankober, Addis Ababa, Dire Dawa, Adama, Bui, Batu, Jara, Bore, Yabelo, Endebir, Hosanna, Warabe, Hawassa, Wolayta Sodo, Saula, Burji, Jinka, Arba Minch, Masha, Fugendo and Gambella received light to moderate (1-29 mm) rainfall. In addition, Kumi, Morgh 11, Nekemte, Bahir Dar, Mekelle, Adet, Edaga Arbi, Mankushe, Bulen, Debre Tabor, Majete, Arodayo, Feres Bet and Gashena received heavy rainfall of more than 30 mm in 24 hours.
Weather Forecast for next day
በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ ሁኔታን የሚፈጥሩ የአየር ሁኔታ ክስተቶች ይበልጥ እንደሚጠናከሩ አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎቻችን ያመላክታሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሀረርጌ ፣ ቦረና ፣ባሌ፣ ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሀረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ማኦ ኮሞ፣ ካማሽ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኢታንግ፣ ኑዌር እና አኝዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ዳውሮ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ምስራቅ ጉራጌ፣ ቀቤና ልዩ ዞን፣ ማረቆ ልዩ ዞን ፣ የም ልዩ ዞን፣ ስልጤ፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ዞኖች፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ባሰኬቶ፣ ጋርዶላ፣ ኮሬ፣ አሌ፣ ቡርጅ፣ ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ እና ጌዲኦ ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የሀውሲ፣ ቅልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት በአጽቢ፣ እንደርታ፣ ሂንታሎ፣አምባ አላጌ፣ እንደመሆኒ፣ ኦፍላ፣ ሰቆጣ፣ ጋዝ ጊብል፣ ላስታ፣ ላሊበላ፣ ኢለፋታ፣ አምቦ፣ ጅባት፣ ወንጪ፣ አመያ፣ ደንዲ፣ግንደ በረት፣ ጮቢ፣ ኤጀርሳ ላፎ፣ኤጄሬ፣ ወልመራ፣ ጥቁር ኢነጪን፣ ባኮ ቲቤ፣ኢሉ ገላን፣ ሲቡ ሲሬ፣ ጎቡ ሳዮ፣ አባቦ፣ ኖኖ፣ ቦጂ ጮኮርሳ፣ ጉሊሶ እና አይራ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፍ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል።
Tomorrow our numerical forecast data indicates that weather conditions conducive to the occurrence of kiremet rains will intensify. In this regard, the Central, Northwest, Southeast, South and East zones of Tigray Region; From the Amhara region, North, West, South and Central Gondar, West and East Gojam, Awi, North and South Wollo, Oromo Nationality Special Zone, North Shewa and Waghema zones; from the Oromia region, Jimma, Ilubabor, Buno Bedele, East, West, Kelem and Horogudru Wollega, West, South West, East and North Shewa, Arsi and West Arsi, West and East Hararge, Borena, Bale, Guji and West Guji zones; Addis Ababa; Dire Dawa; Harar; Benishangul Gumuz Region, Assosa, Mao Komo, Kamash and Metekel Zones; Gambella Region, Majang, Itang, Nuer and Anwuk Zones; Southwestern Ethiopia Region, Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, West Omo and Dawro Zones; Central Ethiopia Region, Gurage, East Gurage, Kebena Special Zone, Marekko Special Zone, M' Special Zone, Silte, Halaba, Hadiya, Kembata and Tembaro Zones; Sidama Region zones, Wolaita, Gamo, Gofa, Basketo, Gardola, Kore, Ale, Burj, Konso, South Omo and Gedio zones of Southern Ethiopia Region; Hausi, Kelbeti, Gabi, Hari and Fanti zones of Afar Region and Siti and Fafen zones of Somali Region will receive light to moderate rainfall in many areas. In addition, due to the intensifying weather events, there are reports of heavy rain in Atsbi, Enderta, Hintalo, Amba Alage, Hademahoni, Ofla, Sekota, Gas Gible, Lasta, Lalibela, Elefata, Ambo, Jibat, Wenchi, Amea, Dendi, Gunde Beret, Chobi, Ejersa Lafo, Ejere, Wolmera, Tikur Inech, Bako Tibe, Ilu Gelan, Sibu Sire, Gobu Sayo, Ababo, Nono, , Boji, Chokorsa, Guliso and Aira will experience heavy rainfall that could cause flash flooding within 24 hours.