Daily Weather Report 25 August 02

Weather Summary for previous day

July 1, 2025

በትናንትናው ዕለት በክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በመቀሌ፣ደባርቅ፣ጎንደር፣ መተማ፣ ባህርዳር፣ አይከል፣ ዳንግላ፣ ደብረ ወርቅ፣ ደብረማርቆስ፣ የትኖራ፣ ቅዳሜገበያ፣ ደብረታቦር፣ ወገልጤና፣ ኮምቦልቻ፣ ሰመራ፣ አዋሽአርባ፣ ሻምቡ፣ ጎሬ፣ ጅማ፣ሊሙገነት፣ ጨዋቃ፣ ነቀምቴ፣ ጭራ፣ ያንፋ፣ ካችሴ፣ኢጃጅ፣ ቁልምሳ፣ ባቱ፣ አቦምሳ፣ አዲስ አበባ፣ ቢላምቢሎ፣ ወሊሶ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ ቡሌሆራ፣ ጃጃ፣ ኩረፋጨሌ፣ ሐሮማያ፣ ሐረር ፣ ሀዋሳ፣ አማን፣ እንድብር፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ ፣ ቀርሳ፣ጌቻ፣ ሙጊ፣ቲንሹ ሚጢ፣ዪና፣መቱ፣ፎሮቃ፣ቡልቡል እና ጎብየሬ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በቻግኒ፣ቁሉቢ፣ መልካጀብዱ፣ድሬዳዋ፣ማሻ፣ተርጫ፣ሂርና፣ ጨለንቆ፣ አትናጎ እና በካራሚሌ ከ32.5 እስኬ 70.4 ሚ.ሜ በ24 ሰዓት ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡

Yesterday, there were heavy cloud cover and showers in various parts of our country that benefited from the winter rain. Additionally, moderate to light rain was recorded in Mekelle, Debark, Gondar, Metema, Bahirdar, Aykel, Dangila, Debre Work, Debre Markos, Yetinora, Kedame Gebeya, Debre Tabor, Wegeltena, Kombolcha, Semera, Awash Arba, Shambu, Gore, Jimma, Limu Genet, Chewaka, Nekemte, Chira, Yanfo, Kachise, Ejaji, Kulumsa, Batu, Abomsa, Addis Ababa, Bilabilo, Weliso, Bishoftu, Adama, Bule Hora, Jaja, Kurefachale, Haromaya, Harar, Hawassa, Aman, Endibir, Hosana, Werabe, Qersa, Gecha, Mugi, Tinshu Mitti, Yina, Metu, Foroka, Bulbul, and Gobeyere.

Furthermore, heavy rainfall ranging from 32.5 mm to 70.4 mm within 24 hours was recorded in Chagni, Kulubi, Melka Jebdu, Dire Dawa, Masha, Tercha, Hirna, Chelenko, Atnago, and Keramile.

Weather Forecast for next day

Aug. 3, 2025

በነገው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ የሆኑ የአየር ሁኔታ ክስተቶች በተመሳሳይ ሁኔታ ይቀጥላሉ፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ ና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ፣ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ እና ባሌ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የካማሽ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ እና አኙዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ዳውሮ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ምስራቅ ጉራጌ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያ፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ጌዴኦ፣ ደቡብ ኦሞ እና ባስከቶ ዞኖች ፤የሲዳማ ክልል ዞኖች ፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ ፣ሃቲ ፣ፋንቲ እና ማሂ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲና ፋፈን ዞኖች በብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት ኩታበር፣ደብረሲና፣ ሊሙ ኮሳ፣ ኦሞናዳ፣ ፎገራ፣ታሕታይ ኣድያቦ፣አስገዳ፣ጸለምቲ፣ዘኳሌ፣ ደሃና፣ሰቆጣ፣ አድዋ፣ጉባ ላፍቶ፣ደሴ፣ደብረሲና፣ ደምበጫ፣ ሴኮሩ፣ ጂማ፣ ጌራ፣ ደዶ፣ ዴቻ፣ ቱሎ፣ ጎባ፣ ዲሳ፣ ማንቾ፣ ሸበሳምቦ፣ ደባርቅ እና አዳርቃይ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፋ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይኖራቸዋል፡፡

Tomorrow weather conditions favorable for winter rain are expected to persist in regions of our country that typically benefit from winter precipitation. Accordingly, areas within the Tigray region including Central, Northwest, Southeast, South, and East zones; Amhara region's North, West, South, and Central Gondar zones, as well as West and East Gojjam; Awi; North and South Wollo; the special Oromia zone; and the North Shewa and Wag Hemra zones will experience from light to moderate rainfall. Similarly, parts of Oromia region such as Jimma, Illubabor, Buno Bedele, East, West, and Horogudru Wellega; West, Southwest, East, and North Shewa; Arsi and West Arsi; East and West Hararge; Harerge, Guji, and West Guji; and Bale zones will receive similar precipitation. Additionally, Addis Ababa, Dire Dawa, Harar, Kamashi and Metekel zones of Benishangul Gumuz; Majang and Agnuak zones of Gambela; Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, West Omo, and Dawuro zones of Southwest Ethiopia; Gurage, East Gurage, Silte, the special zone of Mareko, Halaba, Hadiya, Kambata, and Tambaro zones of Central Ethiopia; Wolayita, Gamo, Gofa, Gedeo, South Omo, and Basketo zones of Southern Ethiopia; Sidama region zones; Afar region’s Awsi, Kilbati, Gabi, Hari, Hati, Fanti, and Mahi zones; and the Sidama and Sitti and Fafan zones of Somali region will also receive light to moderate rainfall in many parts.

Moreover, following the continuation of the prevailing weather systems, heavy rainfall capable of causing localized flooding within 24 hours is expected in areas including Kutaber, Debresina, Limu Kosa, Omonada, Fogera, Tahtay Adiyabo, Asgede, Tselemti, Ziquala, Dehana, Sekota, Adwa, Guba Lafto, Dese, Debresina, Dembacha, Sekoru, Jimma, Gera, Dedo, Decha, Tulo, Goba, Disa, Mancho, Shebesambo, Debark, and Adarkay.