Daily Weather Report 25 August 01

Weather Summary for previous day

July 31, 2025

በትናንትናው ዕለት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት የሀገራችን አከባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ሽፋን ነበራቸው፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአድዋ፣ ሽሬእንደሥላሴ፣ አክሱም፣ ማይጨው፣ እዳጋአርቢ፣ ደንጎላት፣ መኆኒ፣ውቅሮ፣ ጽጌሬዳ፣ የጭላ፣ ማይሃንሰ፣ ውቅሮማሬ፣ ደባርቅ፣ አይከል፣ ቻግኒ፣ ዳንግላ፣ ባህርዳር፣ አዴት፣ሞጣ፣ ደብረወርቅ፣ ደብረማርቆስ፣ የትኖራ፣ አዲስዘመን፣ ቡሬ፣ እብናት፣ ፈረስቤት፣ ኮሶበር፣ መካነእየሱስ፣ መርጦለማርያም፣ ሮቡገበያ፣ ሸንዲ፣ ደብረታቦር፣ ነፋስመውጫ፣ ላሊበላ፣ ወገልጤና፣ ስሪንቃ፣ አምባማርያም፣ ኮምቦልቻ፣ ጨፋ፣ ወረኢሉ፣ መካነሰላም፣ መርሳ፣ አቀስታ፣ ደብረሲና፣ ከሚሴ፣ ወግዲ፣ ሞላሌ፣ ደነባ፣ ጅሩ፣ መንዲዳ፣ ሮቢት፣ ደበል፣ ግሽራቤል፣ ግናገር፣ አልየአምባ፣ ጃማደጎሎ፣ ሀራ፣ ጎብየ፣ ጉንዶበረት፣ መሀልሜዳ፣ እንዋሪ፣ ደብረብርሀን፣ ሾላገበያ፣ ጉንዶመስቀል፣ አዲስ አበባ፣ ቢሾፍቱ፣ ፍቼ፣ ካችሴ፣ አምቦ፣ ወሊሶ፣ ኢጃጅ፣ ሻምቡ፣ ነቀምቴ፣ ጊምቢ፣ ጨዋቃ፣ አይራ፣ ደምቢዶሎ፣ ጎሬ፣ ጅማ፣ ሊሙገነት፣ አምባ16፣ አጋሮ፣ ቢላምቢሎ፣ ቦርቃ፣ ሀሮ፣ ሸቤ፣ ያዮ፣ ኑራኤራ፣ አቦምሳ፣ ቁልምሳ፣ አርሲሮቤ፣ ባቱ፣ አደሌ፣ ፊንጫ፣ ጨፌዶንሳ፣ ገለምሶ፣ ሜኤሶ፣ ሂርና፣ ኩርፋጨሌ፣ ሐሮማያ፣ ጨለንቆ፣ ላንጌ፣ ቁሉቢ፣ መልካጀብዱ፣ ደንገጎ፣ አቃቂ፣ አዲስአለም፣ ሰዲቃ፣ እንድብር፣ ሆሳዕና፣ አንጋጫ፣ ቦቃሶ፣ ዱራሜ፣ ጅግጅጋ፣ ኤሊዳር፣ ጭፍራ፣ ጋምቤላ፣ አሽ፣ ባሮቦንጋ፣ ጭልቦ መንደር7፣ ጉበቲ፣ ኮበን፣ ኩሚ፣ ኦንጋ፣ ትንሹሜጢ፣ መንደር11፣ መንደር13፣ የሪ እና ይና ከቀላል እስከ መካከለኛ (1-29 ሚ.ሜ) መጠን ያለው ዝናብ አግኝተዋል፡፡ በተጨማሪም በስሪንቃ፣ አድርቃይ፣ አባይሸለቆ፣ ሀይቅ፣ ደጋን፣ ጉጉፍቱ፣ ማርየ፣ ጋሸና፣ ደራ፣ ጊዳአያና፣ ጭራ፣ ኦሞናዳ፣ አዳማ፣ መተሀራ፣ አዋሽአርባ፣ ቅዳሜገበያ እና ኦቦመርጋ በ24 ሰዓት ውስጥ ከ30 ሚ.ሜ በላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ተመዝግቧል፡፡

Yesterday, there was strong cloud cover over the Kiremt rain-benefiting areas of our country. In this regards, in Adwa, Shire, Axum, Maichew, Edagaarbi, Dengolat, Mehoni, Wukro, Tsigereda, Yechila, Myhanse, Wukromary, Debark, Aykel, Chagni, Dangla, Bahir Dar, Adet, Motta, Debrework, Debre Markos, Yetnora, Addiszmen, Bure, Ebina, Fersibet, Kosober, Mekanesusus, Mertolemariam, Erobgebeya, Shendi, Debretabor, Nefasmewicha, Lalibela, Wogeltena, Sirinka, Amba Mariam, Combolcha, Cheffa, Wereilu, Mekanselam, Mersa, Akesta, Debresina, Kemise, Wegdi, Mollale, Deneba, Jiru, Mendida, Robit, Debel, Gishrabel, Ginager, Alyeamba, Jamadgolo, Hara, Gobye, Gundoberet, Mehalmeda, Enewari, Debrebrihan, Sholagebeya, Gundomeskel, Addis Ababa, Bishoftu, Fiche, Kachise, Ambo, Woliso, Ejaji, Shambu, Nekemte, Gimbi, Chewaka, Aira, Dembidolo, Gore, Jimma, Limugenet, Amba16, Agaro, Bilambilo, Borka, Haro, Shebe, Yayo, Nuraera, Abomsa, Kulumsa, Arsirobe, Batu, Adele, Finch, Chefedonsa, Gemelso, Mieso, Hirna, Kurfachele, Haromaya, Chelenko, Lange, Kulubi, Melekjbidu, Dengego, Akaki, Addis Alem, Sedika, Indibir, Hosanna, Angacha, Bokaso, Durame, Jigjiga, Elidar, Chifra, Gambella, Ashi, Barobonga, Chilbo Village7, Gubeti, Koben, Kumi, Onga, Tineshumetti, Village11, Village13, Yerei, and Yina received light to moderate (1-29mm) amount of rainfall. In addition, heavy amount of rainfall exceeding 30 mm within 24-hour was recorded in Sirinka, Addarkay, Abayshelleko, Haik, Degan, Guguftu, Mariye, Gashena, Dera, Gidayana, Chira, Omonada, Adama, Metehara, Awasharba, Kidamegebeya, and Obomerga.

Weather Forecast for next day

Aug. 2, 2025

በነገው ዕለት ለክረምት ዝናብ መፈጠር ምቹ የሆኑ የአየር ሁኔታ ክስተቶች ይበልጥ ተጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ከትግራይ ክልል የማዕከላዊ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ደቡብ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምስራቅ ዞኖች፤ ከአማራ ክልል የሰሜን፣ ምዕራብ፣ ደቡብና ማዕከላዊ ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ጎጃም፣ አዊ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ፣ የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን፣ ሰሜን ሸዋ እና ዋግኸምራ ዞኖች፤ ከኦሮሚያ ክልል የጅማ፣ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ፣ ምስራቅ፣ ምዕራብ፣ ቄለምና ሆሮጉድሩ ወለጋ፣ ምዕራብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ምስራቅና ሰሜን ሸዋ፣ አርሲ እና ምዕራብ አርሲ፣ ምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ እና ባሌ፣ ጉጅ እና ምዕራብ ጉጅ ዞኖች፤ አዲስ አበባ፤ ድሬዳዋ፤ ሐረር፤ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአሶሳ፣ ማኦ ኮሞ፣ ካማሽ እና መተከል ዞኖች፤ ከጋምቤላ ክልል የማጃንግ፣ ኢታንግ እና አኝዋክ ዞኖች፤ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ከፋ፣ ኮንታ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ዳውሮ ዞኖች፤ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጉራጌ፣ ስልጤ፣ የም ልዩ ዞን፣ ሀላባ፣ ሀድያእና፣ ከምባታ እና ጠምባሮ ዞኖች፤ የሲዳማ ክልል ሁሉም ዞኖች፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ባሰኬቶ እና ጌዲኦ ዞኖች፤ ከአፋር ክልል የአውሲ፣ ቂልበቲ፣ ጋቢ፣ ሀሪ እና ፋንቲ ዞኖች እና ከሶማሌ ክልል የሲቲ እና ፋፈን ዞኖች ብዙ ቦታዎቻቸው ላይ ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ፡፡ በመሆኑም የሚኖረው የዝናብ መጠን እና ስርጭት የመኸር የግብርና ስራዎችን ለማከናወን እንዲሁም ለአርብቶ አደር አካባቢዎችም ለእንስሳት መኖ እና ለመጠጥ ውሀ አቅርቦት ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ በተጨማሪም ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች በመነሳት በጸገዴ፣ ደባርቅ፣ ዳባት፣ ወገራ፣ ምዕራብ በለሳ፣ እብናት፣ ፎገራ፣ ደራ፣ ሊቦከምከም፣ ቡግና፣ መቄት፣ ሁለትእጁንነሴ፣ ኤፍራታና ግድም፣ያንጉዲ፣ ሲባያቢ፣ ገዋኔ፣ ጌራ፣ ሸቤሳምቦ እና አዳባ በ24 ሰዓት ውስጥ ቅፅበታዊ ጎርፋ ሊያስከትል የሚችል ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ።

Tomorrow, weather conditions favorable for the formation of Kiremt rain will continue to intensify over the Kiremt rain-benefiting areas of our country. In association with this, from Tigray region central, northwest, southeast, south, and east zones; from Amhara region north, south, and central Gondar, west and east Gojjam, Awi, north and south Wollo, the Oromo ethnic special zone, north Shewa, and Waghemra zones; from Oromia region Jimma, Ilubabor, Bunobedele, east, west, Kelem, and Horogudru Wellega, west, southwest, east, north, and west Shewa, Arsi and west Arsi, west and east Hararge, , Bale, Guji and west Guji zones; Addis Ababa; Harar; Dire Dawa; from Afar region Ausi, Kilbeti, Gabi, Hari, and Fanti zones; from Somali region Sity and Fafen zones; from Benishangul-Gumuz region Assossa, Mao Komo, Kamashi, and Metekel zones; from Gambella region Majang, Itang, and Angwuak zones; from Southwest Ethiopia region Sheka, Bench Sheko, Kefa, Konta, south Omo and Dauro zones; from Central Ethiopia region's Gurage, Silte, Yem Special zone, Halaba, Hadia, Kembata, and Tembaro zones and all zones of the Sidama region; and from Southern Ethiopia region Wolayta, Gamo, Gofa, Gedio, and Basketo zones will receive light to moderate amount of rainfall. Additionally, due to the intensifying weather conditions, in Tsegede, Debark, Dabat, Wegera, West Belsa, Ebnat, Fogera, Dera, Libokemkem, Bugna, Meket, HuletEjnese, Efratana Gidm, Yangudi, Sibayabi, Gewane, Gera, Shebesambo and Adaba will experience heavy rainfall with the potential to cause flash floods within 24 hours.