የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የመጀመሪያውን የሚቲዎሮሎጂ ምርምር ፎረም ተካሄደ

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የመጀመሪያውን የሚቲዎሮሎጂ ምርምር ፎረም ዋና መስሪያ ቤትን ጨምሮ ከአስራ አንዱም የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማእከላት የተወጣጡ 200 የሚሆኑ ተመራማሪዎች የተሳተፉበት ፎረም ሐምሌ 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተካሂዷል፡፡
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የመጀመሪያውን የሚቲዎሮሎጂ ምርምር ፎረም ዋና መስሪያ ቤትን ጨምሮ ከአስራ አንዱም የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማእከላት የተወጣጡ 200 የሚሆኑ ተመራማሪዎች የተሳተፉበት ፎረም ሐምሌ 5 ቀን 2016 ዓ.ም. ተካሂዷል፡፡