Feb 29, 2024

Inauguration program at Jimma

Ended
Type: Inauguration
Location: ጅማ
Start Date: 29 Feb, 2024 03:54 PM
Timezone: GMT+03:00 Africa/Nairobi

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በምዕራብ ኦሮሚያ የሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል-ጅማ ከተማ ላይ ያስገነባውን የG+2 ህንፃ የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የጅማ ዞንና ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች የኢንስቲትዩቱ አመራሮች እንዲሁም ሰራተኞች በተገኙበት የካቲት 21 ቀን 2016 ዓ.ም አስመረቀ።